• Call Us
  • +251..........

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት

መጋቢት 1 ቀን 2017 “በትምህርት፣ በጤና፣ በኢኮኖሚ ጉዳዮችና በሌሎች አምራች ዘርፎች  ያሏችሁን ጥያቄዎች እና ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮችን ይላኩልን” በማለት ባሳወቅነው መሰረት የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች የሰጡትን ምላሽና ማብራሪያ በዚህ ሳምንት እናቀርባለን።