• Call Us
  • +251..........

በጌዴኦ ዞን የኢኮኖሚ ፎረም እየተካሄደ ነው

በጌዴኦ ዞን የኢኮኖሚ ፎረም እየተካሄደ ነው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ  የኢኮኖሚ ፎረም እየተካሄደ ይገኛል።

በፎረሙ የክልሉ  ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር አበባየሁ ታደሰን ጨምሮ በየደረጃው ያሉ የጌዴኦ ተወላጅ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛል ።

በዚህም ፎረም በዞኑ ያለውን የኢኮኖሚ አቅም በሚገባ መጠቀም የሚያስችል ውይይት እንደሚደረግ ተመላክቷል።

በዞኑ ተወላጆች እየተካሄደ ያለዉ ይህ ፌረም ፣ከግሉ ዘርፎች ጋር በጋራ ትበብርና መፍትሔ ለማበጀት አጀንዳዎችን ለመቅረጽና የሚያስችል ነው ተብሏል ።

በፎረሙ ፣የኢኮኖሚ ዘርፍ ምሁራን ቡና አቅራቢዎች እና ተጋባዥ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ዜጎች እየተሳተፉ ይገኛል።