ርዕሰ መስተዳደሩ የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ድሽታ ጊና በዓልን ምክንያት በማድረግ ነው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉት
ርዕሰ መስተዳድሩ “ዲሽታ ጊና” የተለየ የራስ ዘመን አቆጣጠር ቀመር፣ የቱባ ባህል እና ዘርፌ ብዙ የተፈጥሮ ፀጋ ባለቤት የሆነዉ የአሪ ብሄር ተወላጆች፥ እንኳን ለዘመን መለወጫ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን መልካም በዓል! በማለት ነው የእንኳን አደረሰን መልዕክታቸውን ያስተላለፉት አቶ ጥላሁን ከበደ መልዕክታቸውን ያስተላለፉት በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ነው
Copyrights 2021. . All Rights Reserved.
Developed by NATNAEL ABATE